የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2012 | ሰኔ 15
    • ▪ ንጉሥ ናቡከደነፆር በሕልም ያየው ግዙፉ ምስል በዓለም ላይ የተነሱ ኃያላን መንግሥታትን በሙሉ የሚወክል አይደለም። (ዳን. 2:31-45) ከዚህ ይልቅ ምስሉ የሚያመለክተው በዳንኤል ዘመንና ከዚያ ወዲህ የተነሱ በአምላክ ሕዝቦች ላይ ተጽዕኖ ያሳደሩ አምስት ኃያላን መንግሥታትን ብቻ ነው።

  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2012 | ሰኔ 15
    • a ከብረቱ ጋር የተቀላቀለው ሸክላ የሚያመለክተው በብረት የተመሰለው የአንግሎ አሜሪካ የዓለም ኃያል መንግሥት ተጽዕኖ በሚያሳድርባቸው የምድር ክፍሎች ውስጥ የሚገኙትን የእሱን አቅም የሚያዳክሙ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ነው። ባለፉት ዓመታት፣ ይህ ኃያል መንግሥት መሆን የሚፈልገውን ያህል ጠንክራ እንዳይሆን ሸክላው እንቅፋት ሆኖበታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ