-
የአንባቢያን ጥያቄዎችመጠበቂያ ግንብ—2012 | ሰኔ 15
-
-
▪ ንጉሥ ናቡከደነፆር በሕልም ያየው ግዙፉ ምስል በዓለም ላይ የተነሱ ኃያላን መንግሥታትን በሙሉ የሚወክል አይደለም። (ዳን. 2:31-45) ከዚህ ይልቅ ምስሉ የሚያመለክተው በዳንኤል ዘመንና ከዚያ ወዲህ የተነሱ በአምላክ ሕዝቦች ላይ ተጽዕኖ ያሳደሩ አምስት ኃያላን መንግሥታትን ብቻ ነው።
-
-
የአንባቢያን ጥያቄዎችመጠበቂያ ግንብ—2012 | ሰኔ 15
-
-
a ከብረቱ ጋር የተቀላቀለው ሸክላ የሚያመለክተው በብረት የተመሰለው የአንግሎ አሜሪካ የዓለም ኃያል መንግሥት ተጽዕኖ በሚያሳድርባቸው የምድር ክፍሎች ውስጥ የሚገኙትን የእሱን አቅም የሚያዳክሙ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ነው። ባለፉት ዓመታት፣ ይህ ኃያል መንግሥት መሆን የሚፈልገውን ያህል ጠንክራ እንዳይሆን ሸክላው እንቅፋት ሆኖበታል።
-