የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዳንኤል ማን ነው?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • ዳንኤል የዘገበው፦ ናቡከደነጾር ግዙፍ ምስል ካቆመ በኋላ ለምስሉ ተደፍተው እንዲሰግዱ ተገዢዎቹን አዘዘ፤ ይህን ያላደረጉትን ወደሚንበለበለው የእቶን እሳት ጣላቸው።—ዳንኤል 3:1-6

  • ዳንኤል ማን ነው?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • ሰዎችን ወደ እቶን እሳት ከመጣል ጋር በተያያዘም በጥንታዊ የባቢሎን መዛግብት ውስጥ የተጠቀሱ መረጃዎች እናገኛለን፤ አንዳንዶቹ ዘገባዎች በንጉሡ ትእዛዝ ወደ እሳት የተጣሉ ሰዎች እንዳሉ ይገልጻሉ። በናቡከደነጾር ዘመን የተጻፈ አንድ ጥንታዊ ጽሑፍ የባቢሎንን አማልክት ያቃለሉ ባለሥልጣናት ስለተበየነባቸው ቅጣት ይናገራል። ጽሑፉ እንዲህ ይላል፦ “አጥፏቸው፣ አቃጥሏቸው፣ ለብልቧቸው፣ . . . ወደ ምድጃው ጣሏቸው . . . ጭሳቸው እየተትጎለገለ እንዲወጣ በሚንበለበለው እሳት አጋዩአቸው።”a

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ