የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የኢዩኤል እና የአሞጽ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች
    መጠበቂያ ግንብ—2007 | ጥቅምት 1
    • 2:32—‘የይሖዋን ስም መጥራት’ ሲባል ምን ማለት ነው? የአምላክን ስም መጥራት ሲባል ስሙን ማወቅና በጥልቅ ማክበር እንዲሁም የዚህ ስም ባለቤት በሆነው አምላክ መታመንና መመካት ማለት ነው።—ሮሜ 10:13, 14

  • የኢዩኤል እና የአሞጽ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች
    መጠበቂያ ግንብ—2007 | ጥቅምት 1
    • 2:28-32፦ ‘ከታላቁና ከሚያስፈራው የይሖዋ ቀን’ የሚድነው ‘የይሖዋን ስም የሚጠራ’ ብቻ ነው። ይሖዋ በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ መንፈሱን በማፍሰሱና ወጣቶችና አረጋውያን እንዲሁም ወንዶችና ሴቶች ትንቢት እንዲናገሩ ማለትም “የእግዚአብሔርን ታላቅ ሥራ” እንዲያውጁ በማድረጉ ምንኛ አመስጋኞች ነን! (የሐዋርያት ሥራ 2:11) የይሖዋ ቀን እየቀረበ ሲሄድ ‘በቅድስናና በእውነተኛ መንፈሳዊነት ልንኖር’ ይገባናል።—2 ጴጥሮስ 3:10-12

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ