የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢየሱስ የመጣው ከየት ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—2011 | ሚያዝያ 1
    • ከብዙ መቶ ዓመታት በፊት በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ኢየሱስ ስለሚወለድበት ቦታ እንዲህ የሚል ትንቢት ተነግሮ ነበር፦ “አንቺ ግን፣ ቤተ ልሔም ኤፍራታ ሆይ፤ ከይሁዳ ነገዶች መካከል ትንሿ ብትሆኚም፣ . . . የእስራኤል ገዥ፣ ከአንቺ ይወጣልኛል።”b (ሚክያስ 5:2) ቤተልሔም በጣም ትንሽ መንደር ስለነበረች በይሁዳ ክልል ውስጥ ካሉት ከተሞች ዝርዝር ውስጥ የምትካተት አልነበረችም። ሆኖም ይህች ትንሽ መንደር ልዩ ክብር አገኘች። ተስፋ የተደረገበት መሲሕ ወይም ክርስቶስ ከቤተልሔም ሊወጣ ነው።​—ማቴዎስ 2:3-6፤ ዮሐንስ 7:40-42

  • ኢየሱስ የመጣው ከየት ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—2011 | ሚያዝያ 1
    • b በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ኤፍራታ የቤተልሔም የቀድሞ ስሟ ነው።​—ዘፍጥረት 35:19

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ