የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • በይሖዋ በመታመን በሕይወት ኑሩ!
    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018 | ኅዳር
    • 15, 16. (ሀ) በዕንባቆም መጽሐፍ ውስጥ ምን አስደናቂ ተስፋዎች እናገኛለን? (ለ) እነዚህ ተስፋዎች ምን ያስገነዝቡናል?

      15 ይሖዋ በእሱ ለሚታመኑ ጻድቅ አገልጋዮቹ “ጻድቅ . . . በታማኝነቱ በሕይወት ይኖራል” እንዲሁም “ምድር . . . የይሖዋን ክብር በማወቅ ትሞላለች” በማለት ቃል ገብቶላቸዋል። (ዕን. 2:4, 14) አዎ፣ አምላክን በትዕግሥትና በእምነት የሚጠባበቁ ሁሉ ሕይወት ያገኛሉ።

  • በይሖዋ በመታመን በሕይወት ኑሩ!
    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018 | ኅዳር
    • 17. የዕንባቆም መጽሐፍ ምን ማረጋገጫ ይሰጠናል?

      17 የዕንባቆም መጽሐፍ በመጨረሻዎቹ ቀናት ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ትልቅ ትምህርት ይዟል። ይሖዋ በእሱ ላይ እምነት ላላቸው ጻድቃን በሙሉ የዘላለም ሕይወት የማግኘት ተስፋ ሰጥቷቸዋል። እንግዲያው በማንኛውም ዓይነት መከራ ወይም ችግር ውስጥ ብንሆን ምንጊዜም በአምላክ ላይ ጠንካራ እምነት ይኑረን። ይሖዋ፣ እንደሚደግፈንና እንደሚያድነን የሚገልጽ ማረጋገጫ በዕንባቆም አማካኝነት ሰጥቶናል። በተጨማሪም በእሱ እንድንተማመንና የወሰነውን ጊዜ በትዕግሥት እንድንጠብቅ በደግነት ጠይቆናል፤ በዚያን ጊዜ የአምላክ መንግሥት መላዋ ምድር ደስተኛና ገር በሆኑ የይሖዋ አገልጋዮች እንድትሞላ ያደርጋል።—ማቴ. 5:5፤ ዕብ. 10:36-39

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ