የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • “በጉጉት እየተጠባበቃችሁኝ ኑሩ”
    መጠበቂያ ግንብ—1996 | መጋቢት 1
    • 3 ሶፎንያስ በይሁዳ የሕዝብ “አለቆች” (መኳንንት ወይም የነገድ አለቆች) እና ‘የንጉሥ ልጆች’ ላይ የሚመጣውን ፍርድ በማወጅ ሲያወግዛቸው መለኮታዊ ንጉሡን አለመጥቀሱ ትኩረት የሚስብ ነገር ነው።a (ሶፎንያስ 1:8፤ 3:3) ይህም ወጣቱ ንጉሥ ኢዮስያስ ወደ ንጹሑ አምልኮ አዘንብሎ እንደነበረ ያሳያል። ሆኖም ሶፎንያስ ካወገዛቸው ሁኔታዎች ማየት እንደሚቻለው ኢዮስያስ ሃይማኖታዊ ተሃድሶውን ገና አልጀመረም ነበር። እነዚህ ሁኔታዎች ሶፎንያስ ትንቢቱን በይሁዳ የተናገረው ከ659 እስከ 629 ከዘአበ ድረስ በገዛው በኢዮስያስ የመጀመሪያዎቹ የንግሥና ዓመታት መሆኑን ያመለክታሉ። ኃይለኛ መልእክት የያዙት የሶፎንያስ ትንቢቶች ወጣቱ ኢዮስያስ በጊዜው የጣዖት አምልኮ፣ ዓመፅና ምግባረ ብልሹነት ምን ያህል እንደተስፋፋ ይበልጥ እንዲያውቅ ያደረገው ከመሆኑም በተ­ጨማሪ ከጊዜ በኋላ ጣዖታትን የማጥፋት ዘመቻ እንዲያካሂድ እንደገፋፋው ምንም አያጠራጥርም።—2 ዜና መዋዕል 34:1-3

  • “በጉጉት እየተጠባበቃችሁኝ ኑሩ”
    መጠበቂያ ግንብ—1996 | መጋቢት 1
    • a የኢዮስያስ ልጆች በወቅቱ በጣም ትንንሽ ስለ ነበሩ ‘የንጉሡ ልጆች’ የሚለው አባባል በንጉሣዊ ቤተሰብ ውስጥ ያሉትን ልዑላን በሙሉ ያመለክታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ