-
የአንባቢያን ጥያቄዎችመጠበቂያ ግንብ—2014 | ኅዳር 15
-
-
የሚገርመው ነገር ራእይ 11:1, 2 እነዚህን ክስተቶች መንፈሳዊው ቤተ መቅደስ ከሚለካበት ወይም ከሚመረመርበት ጊዜ ጋር አያይዞ ይጠቅሳቸዋል። ሚልክያስ ምዕራፍ 3 መንፈሳዊው ቤተ መቅደስ ተመሳሳይ ምርመራ እንደሚካሄድበትና ከዚያም ቤተ መቅደሱ እንደሚነጻ ይገልጻል። (ሚል. 3:1-4) ይህ የምርመራና የማንጻት ሥራ ምን ያህል ጊዜ ወስዷል? ከ1914 ጀምሮ እስከ 1919 መጀመሪያ ድረስ የዘለቀ ነበር። ይህ ወቅት 1,260 ቀናትን (42 ወራት) እና በራእይ ምዕራፍ 11 ላይ የተጠቀሰውን ምሳሌያዊ ሦስት ቀን ተኩል ያጠቃልላል።
-