የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ‘ጻድቃን እንደ ፀሐይ ደምቀው ያበራሉ’
    መጠበቂያ ግንብ—2010 | መጋቢት 15
    • 3. በምሳሌው ላይ የተገለጸው ሰው ምን ችግር እንዳጋጠመውና ችግሩን ለመፍታት ያደረገውን ውሳኔ ግለጽ።

      3 ኢየሱስ የተናገረው ምሳሌ የሚከተለው ነው፦ “መንግሥተ ሰማያት በእርሻው ላይ ጥሩ ዘር ከዘራ ሰው ጋር ይመሳሰላል። ነገር ግን ሰው ሁሉ ተኝቶ ሳለ ጠላቱ መጥቶ በስንዴው ላይ እንክርዳድ ዘርቶ ሄደ። ቡቃያው አድጎ ፍሬ ባፈራ ጊዜ እንክርዳዱም አብሮ ታየ። ስለሆነም የባለቤቱ ባሪያዎች ወደ እሱ ቀርበው ‘ጌታ ሆይ፣ በእርሻህ ላይ የዘራኸው ጥሩ ዘር አልነበረም እንዴ? ታዲያ እንክርዳዱ ከየት መጣ?’ አሉት። እሱም ‘ይህን ያደረገው አንድ ጠላት የሆነ ሰው ነው’ አላቸው። እነሱም ‘ታዲያ ሄደን እንድንነቅለው ትፈልጋለህ?’ አሉት። እሱ ግን እንዲህ አላቸው፦ ‘አይ፣ አይሆንም፤ ምክንያቱም እንክርዳዱን ስትነቅሉ ስንዴውንም አብራችሁ ልትነቅሉ ትችላላችሁ። ተዉት፣ እስከ መከር ጊዜ ድረስ አብሮ ይደግ፤ የመከር ወቅት ሲደርስ አጫጆቹን፣ በመጀመሪያ እንክርዳዱን ሰብስቡና እንዲቃጠል በየነዶው እሰሩ፤ ከዚያም ስንዴውን ሰብስባችሁ ወደ ጎተራዬ አስገቡ እላቸዋለሁ።’”—ማቴ. 13:24-30

  • ‘ጻድቃን እንደ ፀሐይ ደምቀው ያበራሉ’
    መጠበቂያ ግንብ—2010 | መጋቢት 15
    • 3. በምሳሌው ላይ የተገለጸው ሰው ምን ችግር እንዳጋጠመውና ችግሩን ለመፍታት ያደረገውን ውሳኔ ግለጽ።

      3 ኢየሱስ የተናገረው ምሳሌ የሚከተለው ነው፦ “መንግሥተ ሰማያት በእርሻው ላይ ጥሩ ዘር ከዘራ ሰው ጋር ይመሳሰላል። ነገር ግን ሰው ሁሉ ተኝቶ ሳለ ጠላቱ መጥቶ በስንዴው ላይ እንክርዳድ ዘርቶ ሄደ። ቡቃያው አድጎ ፍሬ ባፈራ ጊዜ እንክርዳዱም አብሮ ታየ። ስለሆነም የባለቤቱ ባሪያዎች ወደ እሱ ቀርበው ‘ጌታ ሆይ፣ በእርሻህ ላይ የዘራኸው ጥሩ ዘር አልነበረም እንዴ? ታዲያ እንክርዳዱ ከየት መጣ?’ አሉት። እሱም ‘ይህን ያደረገው አንድ ጠላት የሆነ ሰው ነው’ አላቸው። እነሱም ‘ታዲያ ሄደን እንድንነቅለው ትፈልጋለህ?’ አሉት። እሱ ግን እንዲህ አላቸው፦ ‘አይ፣ አይሆንም፤ ምክንያቱም እንክርዳዱን ስትነቅሉ ስንዴውንም አብራችሁ ልትነቅሉ ትችላላችሁ። ተዉት፣ እስከ መከር ጊዜ ድረስ አብሮ ይደግ፤ የመከር ወቅት ሲደርስ አጫጆቹን፣ በመጀመሪያ እንክርዳዱን ሰብስቡና እንዲቃጠል በየነዶው እሰሩ፤ ከዚያም ስንዴውን ሰብስባችሁ ወደ ጎተራዬ አስገቡ እላቸዋለሁ።’”—ማቴ. 13:24-30

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ