- 
	                        
            
            ስለ መንግሥቱ የተነገሩ ምሳሌዎችኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
- 
                            - 
                                        ኢየሱስ በመቀጠል ለደቀ መዛሙርቱ ሦስት ተጨማሪ ምሳሌዎችን ነገራቸው። በመጀመሪያ እንዲህ አለ፦ “መንግሥተ ሰማያት በእርሻ ውስጥ ከተደበቀ ውድ ሀብት ጋር ይመሳሰላል፤ አንድ ሰው ባገኘው ጊዜ ሸሸገው፤ ከመደሰቱም የተነሳ ሄዶ ያለውን ሁሉ በመሸጥ እርሻውን ገዛው።”—ማቴዎስ 13:44 
 
- 
                                        
- 
	                        
            
            ስለ መንግሥቱ የተነገሩ ምሳሌዎችኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
- 
                            - 
                                        በሁለቱም ምሳሌዎች ላይ ኢየሱስ ያጎላው በጣም ውድ ዋጋ ያለውን ነገር ለማግኘት ሲባል መሥዋዕት ለመክፈል ፈቃደኛ መሆንን ነው። ነጋዴው፣ ከፍተኛ ዋጋ ያለው ዕንቁ ለመግዛት ሲል “ያለውን ሁሉ” ወዲያውኑ ሸጧል። የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ውድ ስለሆነው ዕንቁ የተሰጠውን ምሳሌ መረዳት ይችላሉ። በእርሻ ውስጥ የተደበቀ ውድ ሀብት ያገኘው ሰውም ይህን ሀብት እጁ ለማስገባት ሲል ‘ያለውን ሁሉ ሸጧል።’ ሁለቱም ሰዎች ውድ ዋጋ ያለው ነገር ይኸውም የራሳቸው ሊያደርጉትና ትልቅ ቦታ ሊሰጡት የሚገባ ነገር አግኝተዋል። የወሰዱት እርምጃ አንድ ሰው መንፈሳዊ ጥማቱን ለማርካት ሲል ከሚከፍለው መሥዋዕት ጋር ሊነጻጸር ይችላል። (ማቴዎስ 5:3) ኢየሱስ እነዚህን ምሳሌዎች ሲናገር ከሰሙት ሰዎች መካከል አንዳንዶቹ፣ መንፈሳዊ ጥማታቸውን ለማርካትና የእሱ እውነተኛ ተከታዮች ለመሆን ሲሉ ከፍተኛ መሥዋዕት ለመክፈል ፈቃደኛ መሆናቸውን አሳይተዋል።—ማቴዎስ 4:19, 20፤ 19:27 
 
-