የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ይህን ያውቁ ኖሯል?
    መጠበቂያ ግንብ—2011 | ጥቅምት 1
    • ▪ ኢየሱስ ከመሞቱ ጥቂት ቀደም ብሎ ቤተ መቅደሱ ውስጥ ከሚካሄደው ፈጽሞ ተገቢ ያልሆነ ድርጊት ጋር በተያያዘ የወሰደው እርምጃ ነበር። መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፦ “ኢየሱስም . . . በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አስወጣ፤ የገንዘብ መንዛሪዎችን ጠረጴዛዎችና የርግብ ሻጮችን መቀመጫዎችም ገለባበጠ። እንዲህም አላቸው፦ ‘“ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል” ተብሎ ተጽፏል፤ እናንተ ግን የዘራፊዎች ዋሻ እያደረጋችሁት ነው።’”​—ማቴዎስ 21:12, 13

  • ይህን ያውቁ ኖሯል?
    መጠበቂያ ግንብ—2011 | ጥቅምት 1
    • ኢየሱስ ገንዘብ መንዛሪዎቹ ቤተ መቅደሱን “የዘራፊዎች ዋሻ” እንዳደረጉት በመግለጽ ማውገዙ ሰዎቹ ለሚሰጡት አገልግሎት በጣም ከፍተኛ ክፍያ የሚጠይቁ መሆኑን እንደሚያሳይ ግልጽ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ