የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • በክርስቶስ ገንዘብ አጠቃቀም ላይ የተደረገ መተሳሰብ
    “የሰላሙ መስፍን“ ሲገዛ በምድር ዙሪያ የሚገኝ ዋስትና ያለው ሕይወት
    • 4. የመክሊታቸውን ቁጥር የጨመሩትን ባሮች ጌታቸው ምን አላቸው?

      4 “ከብዙ ዘመንም በኋላ የእነዚያ ባሮች ጌታ መጣና ተቆጣጠራቸው። አምስት መክሊት የተቀበለውም ቀረበና ሌላ አምስት መክሊት አስረክቦ:- ጌታ ሆይ አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር እነሆ፣ ሌላ አምስት መክሊት አተረፍሁበት አለ። ጌታውም:- መልካም፣ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታመነሃል፣ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው። ሁለት መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ:- ጌታ ሆይ፣ ሁለት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፍሁበት አለ። ጌታውም:- መልካም፣ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ በጥቂቱ ታመነሃል፣ በብዙ እሾምሃለሁ፣ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።

  • በክርስቶስ ገንዘብ አጠቃቀም ላይ የተደረገ መተሳሰብ
    “የሰላሙ መስፍን“ ሲገዛ በምድር ዙሪያ የሚገኝ ዋስትና ያለው ሕይወት
    • 6 “ስለዚህ መክሊቱን ውሰዱበት አስር መክሊትም ላለው ስጡት፤ ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል። የማይጠቅመውንም ባሪያ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት። በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።”— ማቴዎስ 25:13–30

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ