-
የብልግና ምስሎችና ጽሑፎችንቁ!—2013 | መጋቢት
-
-
“የፆታ ስሜቱ እስኪቀሰቀስ ድረስ አንዲትን ሴት በምኞት የሚመለከት ሁሉ በዚያን ጊዜ በልቡ ከእሷ ጋር አመንዝሯል።”—ማቴዎስ 5:28
-
-
የብልግና ምስሎችና ጽሑፎችንቁ!—2013 | መጋቢት
-
-
ለምሳሌ ያህል፣ አንድ ያገባ ሰው የትዳር ጓደኛው ያልሆነችን ሴት ‘በምኞት በመመልከት’ ከእሷ ጋር የፆታ ግንኙነት የመፈጸም ፍላጎት በውስጡ እንዲያድግ የሚፈቅድ ከሆነ ምንዝር ወደመፈጸም ሊያደርሰው እንደሚችል መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ይናገራል። አንድ ሰው ያገባም ይሁን ያላገባ፣ የብልግና ምስሎችን ‘የሚመለከት’ ከሆነ እንዲህ ያለው ድርጊት የፆታ ብልግና ስለመፈጸም እንዲያውጠነጥን ስለሚያደርገው ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ መመሪያ በእሱ ላይ ይሠራል። እንግዲያው አምላክ እንዲህ ዓይነቱን ምግባር እንደሚጸየፈው ግልጽ ነው።
-