የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የአንባብያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—1991 | ግንቦት 15
    • ቢሆንም ኢየሱስ ከተናገራቸው ነገሮች ውስጥ አንዳንዱ ከሐዋርያቱ የስብከት ጉዞም አልፎ የሚሄዱ ነበሩ። “ከሰዎች ተጠበቁ፤ ለእነርሱና ለአሕዛብም ምስክር እንዲሆን፣ ስለ እኔ ወደ ገዥዎች ወደ ነገሥታትም ትወሰዳላችሁ” ብሎአቸው ነበር። (ማቴዎስ 10:17, 18) በዚህ ጉዞ ላይ 12ቱ ተቃውሞ ሳያጋጥማቸው አይቀርም፤ ነገር ግን “ለአሕዛብም”a ምሥክርነቱን ለመስጠት “በገዥዎችና በነገሥታት ፊት” ስለመወሰዳቸው የሚገልጽ ምንም ማስረጃ የለም። ከዚያ በኋላ ባሉት ዓመታት ሐዋርያት እንደ ሄሮድስ አግሪጳ ቀዳማዊና ዳግማዊ፣ ሰርጊየስ ጳውሎስ፣ ጋሊዮና ንጉሠ ነገሥት ኔሮ በመሳሰሉት ገዥዎች ፊት ቀርበው ነበር። (ሥራ 12:1, 2፤ 13:6, 7፤ 18:12፤ 25:8-12, 21፤ 26:1-3) ስለዚህ የኢየሱስ ቃላት ከጊዜ በኋላ ተፈጽመዋል።

  • የአንባብያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—1991 | ግንቦት 15
    • a ሌሎች ትርጉሞች ይህን ቃል “አረመኔዎች” (ዘ ጀሩሳሌም ባይብል) “አሕዛብ” (ኒው ኢንተርናሺናል ቨርሺን እና የሞፋትና የላምሳ ትርጉሞች) እንዲሁም “የተጠሉት አረመኔዎች” (ዘ ኒው ኢንግሊሽ ባይብል) ብለው ይተረጉሙታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ