የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢየሱስ ‘ከአምላክ የመጣውን ጥበብ’ ገልጧል
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
    • 1-3. ኢየሱስን በቅርብ የሚያውቁት የአገሩ ሰዎች ላስተማረው ትምህርት ምን ምላሽ ሰጡ? ያልተገነዘቡትስ ነገር ምን ነበር?

      አድማጮቹ በትምህርቱ በጣም ከመገረማቸው የተነሳ ፈዘው ያዳምጡታል። ወጣቱ ኢየሱስ በምኩራብ ውስጥ ቆሞ እያስተማረ ነው። ኢየሱስ እዚያው ከተማ ውስጥ ያደገና በአናጺነት ሲሠራ የቆየ በመሆኑ ለአድማጮቹ እንግዳ ሰው አልነበረም። እንዲያውም አንዳንዶቹ እሱ ባነጻቸው ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ወይም እሱ በሠራው ሞፈርና ቀንበር የሚገለገሉ ሊሆኑ ይችላሉ።a ይሁንና አናጺ የነበረው ይህ ሰው ፊታቸው ቆሞ ሲያስተምር ምን ተሰምቷቸው ይሆን?

  • ኢየሱስ ‘ከአምላክ የመጣውን ጥበብ’ ገልጧል
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
    • a በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን አናጺዎች ቤቶችን ይገነቡ እንዲሁም የተለያዩ የቤት ቁሳቁሶችንና የእርሻ መገልገያ መሣሪያዎችን ይሠሩ ነበር። በሁለተኛው መቶ ዘመን ዓ.ም. የኖረው ሰማዕቱ ጀስቲን “ኢየሱስ ሞፈርና ቀንበር በመሥራት የሚታወቅ አናጺ ነበር” ሲል ጽፏል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ