-
ኢየሱስ ‘ከአምላክ የመጣውን ጥበብ’ ገልጧልወደ ይሖዋ ቅረብ
-
-
1-3. ኢየሱስን በቅርብ የሚያውቁት የአገሩ ሰዎች ላስተማረው ትምህርት ምን ምላሽ ሰጡ? ያልተገነዘቡትስ ነገር ምን ነበር?
አድማጮቹ በትምህርቱ በጣም ከመገረማቸው የተነሳ ፈዘው ያዳምጡታል። ወጣቱ ኢየሱስ በምኩራብ ውስጥ ቆሞ እያስተማረ ነው። ኢየሱስ እዚያው ከተማ ውስጥ ያደገና በአናጺነት ሲሠራ የቆየ በመሆኑ ለአድማጮቹ እንግዳ ሰው አልነበረም። እንዲያውም አንዳንዶቹ እሱ ባነጻቸው ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ወይም እሱ በሠራው ሞፈርና ቀንበር የሚገለገሉ ሊሆኑ ይችላሉ።a ይሁንና አናጺ የነበረው ይህ ሰው ፊታቸው ቆሞ ሲያስተምር ምን ተሰምቷቸው ይሆን?
-
-
ኢየሱስ ‘ከአምላክ የመጣውን ጥበብ’ ገልጧልወደ ይሖዋ ቅረብ
-
-
a በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን አናጺዎች ቤቶችን ይገነቡ እንዲሁም የተለያዩ የቤት ቁሳቁሶችንና የእርሻ መገልገያ መሣሪያዎችን ይሠሩ ነበር። በሁለተኛው መቶ ዘመን ዓ.ም. የኖረው ሰማዕቱ ጀስቲን “ኢየሱስ ሞፈርና ቀንበር በመሥራት የሚታወቅ አናጺ ነበር” ሲል ጽፏል።
-