የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • እያንዳንዱ ከወይኑና ከበለሱ በታች ይቀመጣል
    መጠበቂያ ግንብ—2003 | ግንቦት 15
    • ኢየሱስ በሌላ ጊዜም ብሔሩ የነበረበትን መጥፎ መንፈሳዊ ሁኔታ በምሳሌ ለማስረዳት የበለስን ዛፍ ተጠቅሟል። ከመሞቱ ከአራት ቀናት በፊት ከቢታንያ ወደ ኢየሩሳሌም ሲጓዝ እጅብ ያለ ቅጠል ያላት ነገር ግን ምንም ፍሬ ያላፈራች የበለስ ዛፍ ተመለከተ። ከመከር በፊት የሚደርሰው ፍሬ ከቅጠሉ እኩል አንዳንዴም ከቅጠሉ ቀድሞ የሚወጣ በመሆኑ ዛፏ ፍሬ አለማፍራቷ ምንም ተስፋ እንደሌላት የሚያመለክት ነበር።​—⁠ማርቆስ 11:13, 14b

      የአይሁድ ብሔር ልክ ፍሬ እንደማያፈራው በለስ ከላይ ሲታይ ጥሩ ገጽታ ነበረው። ሆኖም አምላካዊ ፍሬዎችን ማፍራት የተሳነው ከመሆኑም በላይ የአምላክን ልጅ አልቀበልም ብሏል። ኢየሱስ ፍሬ አልባውን የበለስ ዛፍ የረገመው ሲሆን ደቀ መዛሙርቱ በማግሥቱ ዛፉ መድረቁን ተመልክተዋል። የዛፉ መድረቅ አምላክ አይሁዳውያንን የተመረጡ ሕዝቦቹ አድርጎ መመልከቱን እንደሚያቆም የሚያመለክት ነበር።​—⁠ማርቆስ 11:20, 21

  • እያንዳንዱ ከወይኑና ከበለሱ በታች ይቀመጣል
    መጠበቂያ ግንብ—2003 | ግንቦት 15
    • b ይህ የሆነው በቤተ ፋጌ አቅራቢያ ነበር። ቤተ ፋጌ ማለት “በለስ ከመከር በፊት የሚያፈራበት መንደር” ማለት ነው። ይህ ስያሜ አካባቢው ከመከር በፊት በሚደርስ የበለስ ምርት የታወቀ እንደነበር ይጠቁማል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ