የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ግብር መክፈል ይኖርብሃል?
    ንቁ!—2004 | ሚያዝያ 8
    • ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ ስለሰጠው ምክር አስብ። የአገሩ ሰዎች የሆኑት አይሁዳውያን፣ ሮማውያን የጣሉባቸውን ግብር አምርረው ይቃወሙ ነበር። ሆኖም ኢየሱስ “የቄሣርን ለቄሣር፣ የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር ስጡ” ብሏል። (ማርቆስ 12:17) ኢየሱስ የመከረው ከጥቂት ጊዜ በኋላ ለሚገድለው መንግሥት ግብር እንዲከፈል ነው።

  • ግብር መክፈል ይኖርብሃል?
    ንቁ!—2004 | ሚያዝያ 8
    • a ኢየሱስ “የቄሣርን ለቄሣር” ስለመስጠት የሰጠው ምክር ግብር በመክፈል ብቻ የተወሰነ አይደለም። (ማቴዎስ 22:21) በሃይንሪክ ማየር የተዘጋጀው ክሪቲካል ኤንድ ኤክሰጀቲካል ሃንድቡክ ቱ ዘ ጎስፕል ኦቭ ማቲው የተባለው መጽሐፍ “የቄሣር ነገሮች . . . የግብርና የቀረጥ ግዴታዎችን ብቻ ሳይሆን ቄሣር በገዥነት ሥልጣኑ ምክንያት ያገኛቸውን መብቶችና ሥልጣኖች በሙሉ እንደሚያመለክት አድርገን መረዳት ይኖርብናል” ሲል ያብራራል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ