-
ግብር መክፈል ይኖርብሃል?ንቁ!—2004 | ሚያዝያ 8
-
-
ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ ስለሰጠው ምክር አስብ። የአገሩ ሰዎች የሆኑት አይሁዳውያን፣ ሮማውያን የጣሉባቸውን ግብር አምርረው ይቃወሙ ነበር። ሆኖም ኢየሱስ “የቄሣርን ለቄሣር፣ የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር ስጡ” ብሏል። (ማርቆስ 12:17) ኢየሱስ የመከረው ከጥቂት ጊዜ በኋላ ለሚገድለው መንግሥት ግብር እንዲከፈል ነው።
-
-
ግብር መክፈል ይኖርብሃል?ንቁ!—2004 | ሚያዝያ 8
-
-
a ኢየሱስ “የቄሣርን ለቄሣር” ስለመስጠት የሰጠው ምክር ግብር በመክፈል ብቻ የተወሰነ አይደለም። (ማቴዎስ 22:21) በሃይንሪክ ማየር የተዘጋጀው ክሪቲካል ኤንድ ኤክሰጀቲካል ሃንድቡክ ቱ ዘ ጎስፕል ኦቭ ማቲው የተባለው መጽሐፍ “የቄሣር ነገሮች . . . የግብርና የቀረጥ ግዴታዎችን ብቻ ሳይሆን ቄሣር በገዥነት ሥልጣኑ ምክንያት ያገኛቸውን መብቶችና ሥልጣኖች በሙሉ እንደሚያመለክት አድርገን መረዳት ይኖርብናል” ሲል ያብራራል።
-