-
የልቡ ምኞት ተፈጸመለትመጠበቂያ ግንብ—1994 | መጋቢት 15
-
-
አምላክ መንፈስ ቅዱሱን በስምዖን ላይ በማድረግ አንድ ራእይ አሳይቶት ነበር። ስምዖን መሲሕ የሚሆነውን ሳያይ አይሞትም። ግን ቀናትና ወራት እያለፉ ሄዱ። ስምዖን እያረጀ ነው፤ ከእንግዲህ ወዲያ ብዙ እኖራለሁ ብሎ ሊያስብ አይችልም። አምላክ የሰጠው ተስፋ ይፈጸም ይሆን?
-
-
የልቡ ምኞት ተፈጸመለትመጠበቂያ ግንብ—1994 | መጋቢት 15
-
-
ስምዖን ሕፃኑን ኢየሱስን ሲያቅፈው ምን ያህል ደስ ብሎት ይሆን! ተስፋ የተደረገበት መሲሕ እንዲሁም ‘የይሖዋ ክርስቶስ’ የሚሆነው ይህ ሕፃን ነው። ስምዖን በጣም ስላረጀ ኢየሱስ ወደ ምድር የመጣበትን ተልዕኰ ሲፈጽም አያለሁ ብሎ ተስፋ ሊያደርግ አይችልም። ቢሆንም በሕፃንነቱ እንኳን ሊያየው መቻሉ በጣም አስደስቶታል። ስለ መሲሑ የሚናገሩት ትንቢቶች መፈጸም ሊጀምሩ ነው። ስምዖን ምን ያህል ተደስቶ ይሆን! ይህን ከተመለከተ መንፈሱ ረክቶ ትንሣኤ እስኪያገኝ ድረስ በሞት ሊያሸልብ ይችላል።—ሉቃስ 2:25–28
-