የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የልቡ ምኞት ተፈጸመለት
    መጠበቂያ ግንብ—1994 | መጋቢት 15
    • አምላክ መንፈስ ቅዱሱን በስምዖን ላይ በማድረግ አንድ ራእይ አሳይቶት ነበር። ስምዖን መሲሕ የሚሆነውን ሳያይ አይሞትም። ግን ቀናትና ወራት እያለፉ ሄዱ። ስምዖን እያረጀ ነው፤ ከእንግዲህ ወዲያ ብዙ እኖራለሁ ብሎ ሊያስብ አይችልም። አምላክ የሰጠው ተስፋ ይፈጸም ይሆን?

  • የልቡ ምኞት ተፈጸመለት
    መጠበቂያ ግንብ—1994 | መጋቢት 15
    • ስምዖን ሕፃኑን ኢየሱስን ሲያቅፈው ምን ያህል ደስ ብሎት ይሆን! ተስፋ የተደረገበት መሲሕ እንዲሁም ‘የይሖዋ ክርስቶስ’ የሚሆነው ይህ ሕፃን ነው። ስምዖን በጣም ስላረጀ ኢየሱስ ወደ ምድር የመጣበትን ተልዕኰ ሲፈጽም አያለሁ ብሎ ተስፋ ሊያደርግ አይችልም። ቢሆንም በሕፃንነቱ እንኳን ሊያየው መቻሉ በጣም አስደስቶታል። ስለ መሲሑ የሚናገሩት ትንቢቶች መፈጸም ሊጀምሩ ነው። ስምዖን ምን ያህል ተደስቶ ይሆን! ይህን ከተመለከተ መንፈሱ ረክቶ ትንሣኤ እስኪያገኝ ድረስ በሞት ሊያሸልብ ይችላል።—ሉቃስ 2:25–28

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ