የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • እጅግ አዝኖ እያለ ያቀረበው ጸሎት
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
    • ኢየሱስ እንደ ወንጀለኛ ተቆጥሮ የሚሞት መሆኑ በአባቱ ስም ላይ የሚያመጣው ነቀፋ በጣም አሳስቦታል። ይሖዋም የልጁን ጸሎት በመስማት መልአክ ልኮ አበረታታው። ያም ቢሆን ኢየሱስ ወደ አባቱ ምልጃ ማቅረቡን አላቆመም፤ እንዲያውም “ከበፊቱ ይበልጥ አጥብቆ መጸለዩን ቀጠለ።” ኢየሱስ በከፍተኛ ጭንቀት ተውጧል። በኢየሱስ ጫንቃ ላይ ታላቅ ኃላፊነት ወድቋል! የእሱም ሆነ እምነት ያላቸው የሰው ልጆች የዘላለም ሕይወት ተስፋ የተመካው በእሱ ላይ ነው። ከጭንቀቱ የተነሳ ላቡ “መሬት ላይ እንደሚንጠባጠብ ደም” ሆነ።—ሉቃስ 22:44

  • እጅግ አዝኖ እያለ ያቀረበው ጸሎት
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
    • ላቡ እንደሚንጠባጠብ ደም ሆነ

      ሐኪሙ ሉቃስ የኢየሱስ ላብ “መሬት ላይ እንደሚንጠባጠብ ደም” የሆነው እንዴት እንደሆነ አላብራራም። (ሉቃስ 22:44) ሉቃስ በምሳሌያዊ ሁኔታ እየተናገረ ይኸውም ላቡ ከቁስል ላይ የሚንጠባጠብ ደም እንደሚመስል እየገለጸ ሊሆን ይችላል። ዶክተር ዊልያም ኤድዋርድስ ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ለየት ያለ ሐሳብ ሰጥተዋል። እንዲህ ያለ ሁኔታ የሚያጋጥመው ከስንት አንዴ ቢሆንም አንድ ሰው ደም ሊያልበው እንደሚችል ተናግረዋል። እኚህ ዶክተር እንደገለጹት አንድ ሰው ከፍተኛ የስሜት ውጥረት ሲያጋጥመው ቀጫጭን የሆኑት የደም ሥሮች ሊቀደዱና ደም ከላቡ ጋር ሊቀላቀል ይችላል፤ ይህ ደግሞ ግለሰቡ ደም እያላበው ያለ እንዲመስል ያደርጋል።—ዘ ጆርናል ኦቭ ዚ አሜሪካን ሜዲካል አሶሲዬሽን

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ