የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢየሱስ የአምላክ ጽድቅ ጎልቶ እንዲታይ ያደረገው እንዴት ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—2010 | ነሐሴ 15
    • 7. ኢየሱስ ምን ውድ ነገሮች ነበሩት?

      7 ኢየሱስ ለአምልኮ በሚደረጉ ስብሰባዎች ላይ አዘውትሮ በመገኘት ለመንፈሳዊ ነገሮች ከፍተኛ ጉጉት እንዳለው አሳይቷል። ፍጹም አእምሮ ስለነበረው ከዕብራይስጥ ቅዱሳን መጻሕፍት ሲነበብ የሰማውንም ሆነ ያነበበውን ነገር ሁሉ በደንብ ተረድቶት ነበር። (ሉቃስ 4:16) ኢየሱስ ውድ የሆነ ሌላም ነገር ይኸውም ለሰው ልጆች መሥዋዕት አድርጎ ሊያቀርበው የሚችለው ፍጹም ሰብዓዊ አካል ነበረው። በተጠመቀበት ወቅት እየጸለየ የነበረ ሲሆን በመዝሙር 40:6-8 ላይ በሚገኘው ትንቢታዊ ሐሳብ ላይ አሰላስሎ ሊሆን ይችላል።—ሉቃስ 3:21፤ ዕብራውያን 10:5-10⁠ን አንብብ።a

  • ኢየሱስ የአምላክ ጽድቅ ጎልቶ እንዲታይ ያደረገው እንዴት ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—2010 | ነሐሴ 15
    • a ሐዋርያው ጳውሎስ ከ⁠መዝሙር 40:6-8 ላይ ሲጠቅስ የተጠቀመው የግሪክኛውን የሰብዓ ሊቃናት ትርጉም ሲሆን እዚያ ላይ ጥቅሱ “አካል አዘጋጀህልኝ” ይላል። አሁን ባሉ የጥንቶቹ የዕብራይስጥ ቅዱሳን መጻሕፍት ቅጂዎች ላይ ይህ ሐሳብ አይገኝም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ