የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • “ጠላቶቻችሁን ውደዱ” ሲባል ምን ማለት ነው?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
      • “የሚረግሟችሁን መርቁ።” (ሉቃስ 6:28) ጠላቶቻችን ክፉ ቃል ቢናገሩንም እነሱን በደግነትና በአሳቢነት በማነጋገር ‘የሚረግሙንን መመረቅ’ እንችላለን። መጽሐፍ ቅዱስ “ስድብን በስድብ አትመልሱ። ከዚህ ይልቅ ባርኩ” ይላል። (1 ጴጥሮስ 3:9) ይህ ምክር የጥላቻን ሰንሰለት ለመበጠስ ይረዳናል።

      • “ለሚሰድቧችሁ ጸልዩ።” (ሉቃስ 6:28) አንድ ሰው ከሰደባችሁ “በክፉ ፋንታ ክፉ አትመልሱ።” (ሮም 12:17) ከዚህ ይልቅ አምላክ ግለሰቡን ይቅር እንዲለው ጸልዩ። (ሉቃስ 23:34፤ የሐዋርያት ሥራ 7:59, 60) ለመበቀል ከመሞከር ይልቅ አምላክ ፍጹም በሆነው የፍትሕ መሥፈርቱ መሠረት እንዲፈርድበት ጉዳዩን ለእሱ ተዉት።—ዘሌዋውያን 19:18፤ ሮም 12:19

      ፎቶግራፎች፦ 1. አንዲት ሴት የሥራ ባልደረባዋ በቁጣ ስትጮኽባት ተረጋግታ ታዳምጣታለች። 2. በኋላ ያቺ ሴት ጠረጴዛ ጋ ቁጭ ብላ ትጸልያለች።

      “ጠላቶቻችሁን ውደዱ፤ ለሚጠሏችሁ መልካም አድርጉ፤ የሚረግሟችሁን መርቁ፤ እንዲሁም ለሚሰድቧችሁ ጸልዩ።”—ሉቃስ 6:27, 28

  • “ጠላቶቻችሁን ውደዱ” ሲባል ምን ማለት ነው?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • ሉቃስ 6:28፦ “የሚረግሟችሁን መርቁ፤ እንዲሁም ለሚሰድቧችሁ ጸልዩ።”

      ትርጉሙ፦ የሚጠሏችሁን ወይም በደል የሚያደርሱባችሁን ሰዎች በደግነትና በአክብሮት አነጋግሩ፤ እንዲሁም አምላክ ይቅር እንዲላቸው ጸልዩ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ