የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ትኩረታችሁ ሳይከፋፈል ይሖዋን አገልግሉ
    መጠበቂያ ግንብ—2015 | ጥቅምት 15
    • “ማርያም . . . [ኢየሱስ] የሚናገረውን ታዳምጥ ነበር። ማርታ ግን በብዙ ሥራ ተጠምዳ ትባክን ነበር።”—ሉቃስ 10:39, 40

  • ትኩረታችሁ ሳይከፋፈል ይሖዋን አገልግሉ
    መጠበቂያ ግንብ—2015 | ጥቅምት 15
    • 3, 4. ማርያም “ጥሩ የሆነውን ድርሻ” የመረጠችው በምን መንገድ ነው? ማርታ የትኛውን እርማት እንደተቀበለች ጥርጥር የለውም? (በመግቢያው ላይ ያለውን ሥዕል ተመልከት።)

      3 ኢየሱስ፣ ማርታና ማርያም ቤታቸው በእንግድነት ስለተቀበሉት አመስጋኝነቱን ለመግለጽ መንፈሳዊ ስጦታ ሊያካፍላቸው ፈለገ። ማርያም ከታላቁ አስተማሪ እውቀት መቅሰም የምትችልበት ይህ አጋጣሚ እንዲያመልጣት ስላልፈለገች “በጌታ እግር ሥር ተቀምጣ የሚናገረውን ታዳምጥ ነበር።” ማርታም እንዲህ ማድረግ ትችል ነበር። ማርታ በትኩረት ብታዳምጠው ኖሮ ኢየሱስ ያመሰግናት እንደነበር ምንም ጥርጥር የለውም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ