የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የሀብታሙ ሰውና የአልዓዛር ሁኔታ ተለወጠ
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
    • “ሕጉም ሆነ የነቢያት ቃል እስከ ዮሐንስ ድረስ ሲነገሩ ቆይተዋል። ከዚያን ጊዜ አንስቶ የአምላክ መንግሥት ምሥራች እየታወጀ ነው፤ የተለያዩ ዓይነት ሰዎችም ወደዚያ ለመግባት ከፍተኛ ተጋድሎ እያደረጉ ነው። እንደ እውነቱ ከሆነ ከሕጉ የአንዷ ፊደል ጭረት ሳትፈጸም ከምትቀር ሰማይና ምድር ቢያልፉ ይቀላል።” (ሉቃስ 3:18፤ 16:16, 17) ታዲያ ኢየሱስ የተናገረው ነገር ለውጥ እየተካሄደ እንዳለ የሚያመለክተው እንዴት ነው?

  • የሀብታሙ ሰውና የአልዓዛር ሁኔታ ተለወጠ
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
    • የሙሴ ሕግ ሳይፈጸም አልቀረም፤ እንዲያውም ሕዝቡን ወደ መሲሑ መርቷል። ሆኖም ሕጉን መጠበቅ ግዴታ መሆኑ ሊቀር ነው። ለምሳሌ ያህል፣ ሕጉ በተለያዩ ምክንያቶች ፍቺን ይፈቅዳል፤ አሁን ግን ኢየሱስ “ሚስቱን ፈቶ ሌላ የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፤ ባሏ የፈታትንም ሴት የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል” በማለት ተናገረ። (ሉቃስ 16:18) ይህ ሐሳብ፣ ለሁሉ ነገር ሕግ ማውጣት የሚወዱትን ፈሪሳውያን ምንኛ አበሳጭቷቸው ይሆን!

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ