የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2004 | ታኅሣሥ 1
    • የአንባቢያን ጥያቄዎች

      ኢየሱስ ከሞት ከተነሳ በኋላ ቶማስን እንዲነካው ሲፈቅድለት መግደላዊት ማርያምን ግን የከለከላት ለምንድን ነው?

  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2004 | ታኅሣሥ 1
    • ኢየሱስ ከቶማስ ጋር ያደረገው ውይይት ግን ከዚህ የተለየ ነው። ኢየሱስ ለጥቂት ደቀ መዛሙርቱ በተገለጠበት ጊዜ ቶማስ በቦታው አልነበረም። ስለዚህ ቶማስ በምስማር የተበሳውን የኢየሱስን እጅ ካላየና በጦር በተወጋው ጎኑ ውስጥ ጣቱን ካላስገባ መነሳቱን እንደማያምን ተናገረ። ኢየሱስ እንደገና ከስምንት ቀናት በኋላ ለደቀ መዛሙርቱ ተገለጠላቸው። በዚህን ጊዜ ቶማስ በቦታው ስለነበር ኢየሱስ ቁስሉን እንዲነካ ነገረው።—ዮሐንስ 20:24-27

      በመሆኑም ኢየሱስ፣ መግደላዊት ማርያም ሊሄድ ነው በሚል ስሜት እንዳትይዘው እየከለከላት ሲሆን ቶማስን ግን ጥርጣሬ እንዳያድርበት እየረዳው ነበር። ኢየሱስ በሁለቱም ወቅቶች ያደረገው ምክንያታዊ የሆነ ነገር ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ