-
የአንባቢያን ጥያቄዎችመጠበቂያ ግንብ—2004 | ታኅሣሥ 1
-
-
የአንባቢያን ጥያቄዎች
ኢየሱስ ከሞት ከተነሳ በኋላ ቶማስን እንዲነካው ሲፈቅድለት መግደላዊት ማርያምን ግን የከለከላት ለምንድን ነው?
-
-
የአንባቢያን ጥያቄዎችመጠበቂያ ግንብ—2004 | ታኅሣሥ 1
-
-
ኢየሱስ ከቶማስ ጋር ያደረገው ውይይት ግን ከዚህ የተለየ ነው። ኢየሱስ ለጥቂት ደቀ መዛሙርቱ በተገለጠበት ጊዜ ቶማስ በቦታው አልነበረም። ስለዚህ ቶማስ በምስማር የተበሳውን የኢየሱስን እጅ ካላየና በጦር በተወጋው ጎኑ ውስጥ ጣቱን ካላስገባ መነሳቱን እንደማያምን ተናገረ። ኢየሱስ እንደገና ከስምንት ቀናት በኋላ ለደቀ መዛሙርቱ ተገለጠላቸው። በዚህን ጊዜ ቶማስ በቦታው ስለነበር ኢየሱስ ቁስሉን እንዲነካ ነገረው።—ዮሐንስ 20:24-27
በመሆኑም ኢየሱስ፣ መግደላዊት ማርያም ሊሄድ ነው በሚል ስሜት እንዳትይዘው እየከለከላት ሲሆን ቶማስን ግን ጥርጣሬ እንዳያድርበት እየረዳው ነበር። ኢየሱስ በሁለቱም ወቅቶች ያደረገው ምክንያታዊ የሆነ ነገር ነበር።
-