የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ለንጉሥ የሚቀርቡ ስጦታዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2015 | መጋቢት 1
    • እነዚህን ቅመሞች የሚያስመጡት ከየት ነበር? እሬት፣ ብርጉድና ቀረፋ የሚመጡት ከአሁኗ ሕንድ፣ ስሪ ላንካና ቻይና ነበር። እንደ ከርቤና ነጭ ዕጣን ያሉት ቅመሞች የሚገኙት ከደቡብ አረቢያ አንስቶ በአፍሪካ እስካለችው ሶማሊያ ድረስ ባለው በረሃማ አካባቢ ከሚበቅሉ ዛፎችና ቁጥቋጦዎች ነው። ናርዶስ ደግሞ በሂማላያ አካባቢ ብቻ የሚገኝ የሕንድ ምርት ነበር።

  • ለንጉሥ የሚቀርቡ ስጦታዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2015 | መጋቢት 1
    • ሽቶዎችና ቅባቶች ለመሥራት። የገንዘብ አቅሙ ያላቸው ሰዎች፣ ጥሩ መዓዛ ያላቸው ዱቄቶችን ለቤታቸው፣ ለልብሳቸው፣ ለአልጋቸውና ለሰውነታቸው ይጠቀሙ ነበር። (አስቴር 2:12፤ ምሳሌ 7:17፤ ማሕልየ መሓልይ 3:6, 7፤ 4:13, 14) የአልዓዛር እህት ማርያም በጣም ውድ የሆነ “ንጹሕ የናርዶስ ሽቶ” በኢየሱስ ፀጉርና እግር ላይ አፍስሳለች። “ንጹሕ የናርዶስ ሽቶ” የያዘ አንድ ትንሽ ብልቃጥ የአንድ ሰው የዓመት ደሞዝ ያህል ዋጋ ነበረው።—ማርቆስ 14:3-5፤ ዮሐንስ 12:3-5

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ