የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ፊልጶስ አንድ ኢትዮጵያዊ ባለ ሥልጣን አጠመቀ
    መጠበቂያ ግንብ—1996 | ሐምሌ 15
    • አንድ ኢትዮጵያዊ በሰረገላው እየተጓዘ ሳለ ጊዜውን በጥበብ እየተጠቀመበት ነበር። በመጀመሪያው መቶ ዘመን ሰዎች በሚጓዙበት ወቅት ብዙውን ጊዜ እንደሚያደርጉት ድምፁን ከፍ አድርጎ ያነብብ ነበር። ይህ ሰው “ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት” ባለ ሥልጣን ነበር።a ‘በገንዘብዋም ሁሉ ላይ አዛዥ’ ስለነበረ የገንዘብ ሚንስትር ነበር ለማለት ይቻላል። ይህ ባለ ሥልጣን ከአምላክ ቃል እውቀት ለመቅሰም ያነብብ ነበር።—ሥራ 8:27, 28

  • ፊልጶስ አንድ ኢትዮጵያዊ ባለ ሥልጣን አጠመቀ
    መጠበቂያ ግንብ—1996 | ሐምሌ 15
    • a “ህንደኬ” ስም ሳይሆን በኢትዮጵያ ለሚነግሡ ንግሥቶች የሚሰጥ ማዕረግ (እንደ “ፈርዖን” እና “ቄሣር”) ነው።

  • ፊልጶስ አንድ ኢትዮጵያዊ ባለ ሥልጣን አጠመቀ
    መጠበቂያ ግንብ—1996 | ሐምሌ 15
    • ጃንደረባ የተባለው ለምንድን ነው?

      ሥራ ምዕራፍ 8 ላይ በሚገኘው ታሪክ ውስጥ ኢትዮጵያዊው ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ “ጃንደረባ” ተብሏል። ነገር ግን የሙሴ ሕግ አንድ ብልቱ የተቀጠቀጠ ሰው ወደ ጉባኤ እንዲገባ ስለማይፈቅድ ይህ ሰው ቃል በቃል ጃንደረባ አልነበረም። (ዘዳግም 23:1) “ጃንደረባ” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል ከፍተኛ ሥልጣን ያለውን ሰው ሊያመለክት ይችላል። ስለዚህ ኢትዮጵያዊው ሰው የኢትዮጵያ ንግሥት ባለ ሥልጣን ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ