የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መጽሐፍ ቅዱስን መማርህ ምን ጥቅም ያስገኝልሃል?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • 6. መጽሐፍ ቅዱስን በደንብ ለመረዳት የሌሎች እርዳታ ያስፈልገናል

      ብዙዎች መጽሐፍ ቅዱስን በግላቸው ከማንበብ በተጨማሪ ከሌሎች ጋር መወያየቱን ጠቃሚ ሆኖ አግኝተውታል። የሐዋርያት ሥራ 8:26-31⁠ን አንብቡ፤ ከዚያም በሚከተለው ጥያቄ ላይ ተወያዩ፦

      • መጽሐፍ ቅዱስን ለመረዳት ምን ያስፈልገናል?—ቁጥር 30 እና 31⁠ን ተመልከት።

      1. ወንጌላዊው ፊልጶስ ለኢትዮጵያዊው ሰው ቅዱሳን መጻሕፍትን ሲያብራራለት 2. አንዲት የይሖዋ ምሥክር ሁለት ልጆች ከያዘች እናት ጋር ከመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ስትወያይ

      ኢትዮጵያዊው ሰው የሚያነበውን ነገር ለመረዳት እርዳታ አስፈልጎት ነበር። በዛሬው ጊዜ በርካታ ሰዎች፣ መጽሐፍ ቅዱስን ከሌሎች ጋር መወያየታቸው ጠቃሚ እንደሆነ ይሰማቸዋል

  • መጽሐፍ ቅዱስን መማርህ ምን ጥቅም ያስገኝልሃል?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ