-
1 | አታዳላመጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2022 | ቁጥር 1
-
-
የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት፦
“አምላክ እንደማያዳላ በእርግጥ አስተዋልኩ፤ ከዚህ ይልቅ ከየትኛውም ብሔር ቢሆን እሱን የሚፈራና ትክክል የሆነውን ነገር የሚያደርግ ሰው በእሱ ዘንድ ተቀባይነት አለው።”—የሐዋርያት ሥራ 10:34, 35
ምን ማለት ነው?
ይሖዋa አምላክ በዜግነታችን፣ በዘራችን፣ በቆዳ ቀለማችን ወይም በባሕላችን አይገምተንም። ከዚህ ይልቅ የሚያተኩረው በውስጣዊ ማንነታችን ላይ ነው። በእርግጥም “ሰው የሚያየው ውጫዊ ገጽታን ነው፤ ይሖዋ ግን የሚያየው ልብን ነው።”—1 ሳሙኤል 16:7
-