የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አጵሎስ አንደበተ ርቱዕ የሆነ የክርስትና እውነት ሰባኪ
    መጠበቂያ ግንብ—1996 | ጥቅምት 1
    • በተጨማሪም አጵሎስ ትሁት ሰው መሆኑ የኤፌሶን ወንድሞች የቆሮንቶስ ጉባኤ እንዲቀበለው የጻፉትን ደብዳቤ ለመቀበል ፈቃደኛ በመሆኑ ታይቷል። ታሪኩ “እርሱም ወደ አካይያ ማለፍ በፈቀደ ጊዜ፣ ወንድሞቹ አጸናኑት፣ ይቀበሉትም ዘንድ ወደ ደቀ መዛሙርት ጻፉለት” ይላል። (ሥራ 18:27፤ 19:1) አጵሎስ በትህትና የክርስቲያን ጉባኤን ዝግጅት ተቀበለ እንጂ በእርሱነቱ ብቻ እንዲቀበሉት አልጠየቀም።

  • አጵሎስ አንደበተ ርቱዕ የሆነ የክርስትና እውነት ሰባኪ
    መጠበቂያ ግንብ—1996 | ጥቅምት 1
    • አጵሎስ በአገልግሎቱ ያገኘው የመጀመሪያ ውጤት በጣም ግሩም ነበር። የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ “በደረሰም ጊዜ አምነው የነበሩትን በጸጋ እጅግ ይጠቅማቸው ነበር፤ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ከመጻሕፍት እየገለጠ ለአይሁድ በሁሉ ፊት በጽኑ ያስረዳቸው ነበርና” ይላል።—ሥራ 18:27, 28

      አጵሎስ በዝግጅቱና በቅንዓቱ ወንድሞችን እያበረታታ ራሱን ለጉባኤ አገልግሎት ሰጥቶ ነበር። የተሳካ ውጤት ያገኘበት ቁልፍ ምን ነበር? አጵሎስ የተፈጥሮ ችሎታ ያለው ከመሆኑም በላይ ከአይሁዳውያን ጋር በድፍረት ለመከራከር ችሏል። ከዚህ በላይ ግን ከቅዱሳን ጽሑፎች ምክንያቱን ያስረዳ ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ