የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ‘ከሰው ሁሉ ደም ንጹሕ ነኝ’
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
    • ጳውሎስና ጓደኞቹ መርከብ ሲሳፈሩ። የኤፌሶን ጉባኤ ሽማግሌዎች ጳውሎስ ላይ ጥምጥም ብለው እያለቀሱ ነው።

      “ሁሉም እጅግ አለቀሱ።”—የሐዋርያት ሥራ 20:37

      22. የኤፌሶን ሽማግሌዎች ጳውሎስን እንዲወዱት ያደረጋቸው ምንድን ነው?

      22 ጳውሎስ ለወንድሞቹ ያለው ልባዊ ፍቅር በእነሱ ዘንድ ተወዳጅ እንዲሆን አድርጎታል። ከእነሱ ተለይቶ የሚሄድበት ጊዜ ሲደርስ “ሁሉም እጅግ አለቀሱ፤ ጳውሎስንም እቅፍ አድርገው ሳሙት።” (ሥራ 20:37, 38) እንደ ጳውሎስ ራሳቸውን ሳይቆጥቡ መንጋውን የሚያገለግሉ እረኞችም በእምነት ባልንጀሮቻቸው ልብ ውስጥ ልዩ ቦታ አላቸው። ጳውሎስ የተወውን ግሩም ምሳሌ ተመልክተናል፤ ታዲያ ‘ከሰው ሁሉ ደም ንጹሕ ነኝ’ ብሎ ሲናገር እየተኩራራ ወይም እያጋነነ አልነበረም ቢባል አትስማማም?—ሥራ 20:26

  • ‘ከሰው ሁሉ ደም ንጹሕ ነኝ’
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ