የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • “አይዞህ፣ አትፍራ!”
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
    • 6. ጳውሎስን ለመግደል የተጠነሰሰው ሴራ የተጋለጠው እንዴት ነው? በዛሬው ጊዜ ያሉ ወጣቶች ከዚህ ዘገባ ምን ትምህርት ማግኘት ይችላሉ?

      6 ይሁን እንጂ የጳውሎስ እህት ልጅ ስለዚህ ሴራ ሰማ፤ ጉዳዩንም ለጳውሎስ ነገረው። ጳውሎስ ደግሞ ወጣቱ፣ ሁኔታውን ለሮማዊው ሻለቃ ለቀላውዴዎስ ሉስዮስ እንዲነግረው አደረገ። (ሥራ 23:16-22) ዛሬም በስም እንዳልተጠቀሰው የጳውሎስ እህት ልጅ ያሉ ብዙ ደፋር ወጣቶች አሉ፤ ከራሳቸው ይልቅ የአምላክን ሕዝቦች ደህንነት የሚያስቀድሙ ከመሆኑም ሌላ የአምላክን መንግሥት ለመደገፍ የሚችሉትን ሁሉ ያደርጋሉ፤ ይሖዋ እነዚህን ወጣቶች እንደሚወዳቸው ምንም ጥርጥር የለውም።

  • “አይዞህ፣ አትፍራ!”
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ