የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አምላክ ማን ነው?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • 4. ይሖዋ ስሙን እንድታውቅና እንድትጠቀምበት ይፈልጋል

      ይሖዋ ስሙን እንድታውቅ እንደሚፈልግ በምን እርግጠኛ መሆን ትችላለህ? ቪዲዮውን ተመልከቱ፤ ከዚያም በሚከተሉት ጥያቄዎች ላይ ተወያዩ፦

      ቪዲዮ፦ አምላክ ስም አለው?—ተቀንጭቦ የተወሰደ (3:11)

      ‘አምላክ ስም አለው?—ተቀንጭቦ የተወሰደ’ ከሚለው ቪዲዮ የተወሰደ ትዕይንት። አንድ ሰው በ1611 የተዘጋጀውን ‘ኪንግ ጀምስ ቨርዥን’ መጽሐፍ ቅዱስ ተጠቅሞ መዝሙር 83:18 ላይ የሚገኘውን የአምላክ ስም ይሖዋ እንደሆነ የሚገልጸውን ጥቅስ ሲመረምር
      • ይሖዋ ስሙ እንዲታወቅ የሚፈልግ ይመስልሃል? እንዲህ ብለህ የመለስከው ለምንድን ነው?

      ይሖዋ ሰዎች ስሙን እንዲጠቀሙበት ይፈልጋል። ሮም 10:13⁠ን አንብቡ፤ ከዚያም በሚከተሉት ጥያቄዎች ላይ ተወያዩ፦

      • ይሖዋ የሚለውን የአምላክ ስም መጠቀም በጣም አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው?

      • አንድ ሰው ስምህን አስታውሶ ሲጠራህ ምን ይሰማሃል?

      • ይሖዋ በስሙ ስትጠቀም ምን የሚሰማው ይመስልሃል?

  • የሐሰት ሃይማኖቶች የአምላክን ስም ያሰደቡት እንዴት ነው?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • 1. የሐሰት ሃይማኖቶች የሚያስተምሩት ትምህርት አምላክን የሚያሰድበው እንዴት ነው?

      የሐሰት ሃይማኖቶች “የአምላክን እውነት በሐሰት ለውጠዋል።” (ሮም 1:25) ለምሳሌ ያህል፣ ብዙ ሃይማኖቶች የአምላክ ስም ማን እንደሆነ ለተከታዮቻቸው አያስተምሩም። መጽሐፍ ቅዱስ ግን የአምላክን ስም መጠቀም አስፈላጊ እንደሆነ ይገልጻል። (ሮም 10:13, 14) አንዳንድ የሃይማኖት መሪዎች አንድ መጥፎ ነገር ሲከሰት አምላክ ያመጣው እንደሆነ ይናገራሉ። ሆኖም ይህ ውሸት ነው። አምላክ በምንም ዓይነት መጥፎ የሆነ ነገር አያደርግም። (ያዕቆብ 1:13⁠ን አንብብ።) የሚያሳዝነው፣ የሐሰት ሃይማኖቶች የሚያስተምሩት ውሸት ሰዎች ከአምላክ እንዲርቁ አድርጓል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ