የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 3 | ጥላቻን ከአእምሮህ ነቅለህ አውጣ
    መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2022 | ቁጥር 1
    • የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት፦

      “ጥሩ የሆነውን፣ ተቀባይነት ያለውንና ፍጹም የሆነውን የአምላክ ፈቃድ መርምራችሁ ማረጋገጥ ትችሉ ዘንድ አእምሯችሁን በማደስ ተለወጡ።”—ሮም 12:2

      ምን ማለት ነው?

      አምላክ የምናስብበት መንገድ ያሳስበዋል። (ኤርምያስ 17:10) ጥላቻ የሚንጸባረቅበት ነገር መናገር ወይም ማድረግ እንደሌለብን ግልጽ ነው፤ ግን ይህ ብቻ በቂ አይደለም። የጥላቻ ሰንሰለት የሚጀምረው በአእምሮና በልብ ውስጥ ነው። ስለዚህ ጥላቻን ከአስተሳሰባችንም ሆነ ከስሜታችን ነቅለን ማውጣት ይኖርብናል። እውነተኛ ‘ለውጥ’ ማድረግና የጥላቻን ሰንሰለት መበጠስ የምንችለው እንዲህ ካደረግን ብቻ ነው።

  • 3 | ጥላቻን ከአእምሮህ ነቅለህ አውጣ
    መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2022 | ቁጥር 1
    • ስቲቨን ጥላቻውንና ዓመፁን እንዲተው የረዳው ምንድን ነው? ሮም 12:2 ረድቶታል። እንዲህ ብሏል፦ “አስተሳሰቤን መለወጥ እንደሚያስፈልገኝ ተገነዘብኩ። አስተሳሰቤን የለወጥኩት እንዲሁ ሰላማዊ መሆን ስላለብኝ ብቻ ሳይሆን ከሁሉ የተሻለው የሕይወት መንገድ ይህ መሆኑንም ስለተገነዘብኩ ነው።” ስቲቨን ከ40 ለሚበልጡ ዓመታት ከጥላቻ የጸዳ ሕይወት ሲመራ ቆይቷል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ