የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • በፍርድ ዙፋኑ ፊት የምትቀርበው እንዴት ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—1995 | ጥቅምት 15
    • 12 በዚህም ምክንያት ዳንኤል አምላክ ‘በዙፋን ላይ ተቀምጦ’ መመልከቱ አምላክ ፍርድ ለመስጠት መምጣቱን ያመለክታል። ቀደም ሲል ዳዊት “[ይሖዋ ሆይ] ፍርዴንና በቀሌን አድርገህልኛልና፤ ጽድቅን እየፈረድህ በዙፋንህ ላይ ተቀመጥህ” በማለት ዘምሮ ነበር። (መዝሙር 9:4, 7) በተጨማሪም ኢዩኤል “አሕዛብ ይነሡ፣ ወደ ኢዮሣፍጥ ሸለቆም ይውጡ፤ በዙሪያ ባሉ አሕዛብ ሁሉ ላይ እፈርድ ዘንድ [እኔ ይሖዋ] በዚያ እቀመጣለሁና” በማለት ጽፏል። (ኢዩኤል 3:12፤ ከኢሳይያስ 16:5 ጋር አወዳድር።) ኢየሱስና ጳውሎስ ሰዎች ክሶችን ለመስማትና ፍርድ ለመስጠት በተቀመጡባቸው ቦታዎች ለፍርድ ቀርበው ነበር።b—ዮሐንስ 19:12–16፤ ሥራ 23:3፤ 25:6

  • በፍርድ ዙፋኑ ፊት የምትቀርበው እንዴት ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—1995 | ጥቅምት 15
    • b እርስ በርሳቸው ተካሰው ፍርድ ቤት የሚቀርቡ ክርስቲያኖችን በተመለከተ ጳውሎስ “በቤተ ክርስቲያን የተናቁትን ሰዎች ፈራጆች አድርጋችሁ ታስቀምጣላችሁን?” በማለት ጠይቋቸው ነበር።—1 ቆሮንቶስ 6:4

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ