የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መጽሐፍ ቅዱስ ሳያገቡ ስለመኖርና ስለ ትዳር ምን ይላል?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • 5. የትዳር ጓደኛህን በጥበብ ምረጥ

      በሕይወትህ ውስጥ ከምታደርጋቸው ከባድ ውሳኔዎች መካከል አንዱ የትዳር ጓደኛን መምረጥ ነው። ማቴዎስ 19:4-6, 9⁠ን አንብቡ፤ ከዚያም በሚከተለው ጥያቄ ላይ ተወያዩ፦

      • ክርስቲያኖች በችኮላ ትዳር መመሥረት የሌለባቸው ለምንድን ነው?

      መጽሐፍ ቅዱስ ጥሩ የትዳር አጋር የሚሆንህን ሰው ለማወቅ ይረዳሃል። ትዳር መመሥረት የሚፈልጉ ሰዎች ከሁሉ በላይ ሊያሳስባቸው የሚገባው ሊያገቡ ያሰቡት ሰው ይሖዋን የሚወድ መሆኑ ነው።b አንደኛ ቆሮንቶስ 7:39⁠ን እና 2 ቆሮንቶስ 6:14⁠ን አንብቡ። ከዚያም በሚከተሉት ጥያቄዎች ላይ ተወያዩ፦

      • ከእኛ ጋር አንድ ዓይነት እምነት ያለውን ሰው ብቻ ማግባት ያለብን ለምንድን ነው?

      • ይሖዋ እሱን የማይወድ ሰው ብናገባ ምን የሚሰማው ይመስልሃል?

      ጠንካራ በሬና ትንሽ አህያ በአንድ ቀንበር ተጠምደው ለማረስ ሲታገሉ

      ሁለት የተለያዩ እንስሳት በአንድ ቀንበር ከተጠመዱ ሁለቱም ይሠቃያሉ። ይሖዋን የማያገለግል ሰው የሚያገቡ ክርስቲያኖችም ብዙ ችግሮች ያጋጥሟቸዋል

  • መጽሐፍ ቅዱስ ሳያገቡ ስለመኖርና ስለ ትዳር ምን ይላል?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ