-
ይህን ያውቁ ኖሯል?መጠበቂያ ግንብ—2010 | ነሐሴ 1
-
-
▪ ጳውሎስ እንዲህ ሲል ጽፏል፦ “[አምላክ] በድል ሰልፍ ከክርስቶስ ጋር አብረን እንድንጓዝ በማድረግ [ይመራናል]፤ የእውቀቱ ሽታ በእኛ አማካኝነት በሁሉም ቦታ እንዲናኝ [ያደርጋል]። ምክንያቱም እኛ ወደ መዳን በሚወስደው ጎዳና ላይ ባሉት መካከልና ወደ ጥፋት እያመሩ ባሉት መካከል ለአምላክ የክርስቶስ መዓዛ ነን፤ ወደ ጥፋት እያመሩ ላሉት ሞት የሚያስከትል የሞት ሽታ፣ ወደ መዳን በሚወስደው ጎዳና ላይ ላሉት ደግሞ ሕይወት የሚያስገኝ የሕይወት ሽታ ነን።”—2 ቆሮንቶስ 2:14-16
-
-
ይህን ያውቁ ኖሯል?መጠበቂያ ግንብ—2010 | ነሐሴ 1
-
-
ለአንዳንዶች ሕይወትን ለሌሎች ደግሞ ሞትን የሚያመለክተው “የክርስቶስ መዓዛ” የሚለው ተለዋጭ ዘይቤ “ምናልባት ሮማውያን የድል ሰልፉ በሚካሄድበት ጊዜ ያከናውኑት ከነበረው ዕጣን የማጨስ ልማድ የመጣ ሊሆን ይችላል” በማለት ዚ ኢንተርናሽናል ስታንዳርድ ባይብል ኢንሳይክሎፒዲያ ይገልጻል። “ላሸነፉት ሰዎች ድልን የሚያመለክተው መዓዛ ለምርኮኞቹ ደግሞ የሚጠብቃቸውን የሞት ቅጣት ያስታውሳቸዋል።”a
-