የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ለገላትያ፣ ለኤፌሶን፣ ለፊልጵስዩስና ለቈላስይስ ሰዎች የተጻፉት ደብዳቤዎች ጎላ ያሉ ነጥቦች
    መጠበቂያ ግንብ—2008 | ነሐሴ 15
    • 6:2—‘የክርስቶስ ሕግ’ ምንድን ነው? ይህ ሕግ ኢየሱስ ያስተማራቸውን ትምህርቶችና የሰጣቸውን ትእዛዛት በሙሉ ያካትታል። በተለይ ደግሞ “እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ” የሚለውን ትእዛዝ ይጨምራል።—ዮሐ. 13:34

  • ለገላትያ፣ ለኤፌሶን፣ ለፊልጵስዩስና ለቈላስይስ ሰዎች የተጻፉት ደብዳቤዎች ጎላ ያሉ ነጥቦች
    መጠበቂያ ግንብ—2008 | ነሐሴ 15
    • 6:1, 2, 5:- ‘መንፈሳዊ የሆኑ’ ወንድሞች ከባድ ሸክሞችን፣ ለምሳሌ ሳናውቅ የተሳሳተ እርምጃ በመውሰዳችን ምክንያት ያጋጠሙንን አስቸጋሪ ወይም ከባድ ሁኔታዎች በመሸከም ረገድ ሊረዱን ይችላሉ። ክርስቲያናዊ ኃላፊነቶቻችንን መሸከም ያለብን ግን ራሳችን ነን።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ