የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • “በደስታና በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ”
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
    • 10. ጳውሎስና በርናባስ ከጴርጌ ወደ ጵስድያዋ አንጾኪያ ያደረጉትን ጉዞ ግለጽ።

      10 ጴርጌ ሲደርሱ ዮሐንስ ማርቆስ ትቷቸው ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። ዮሐንስ ማርቆስ ድንገት የተመለሰበት ምክንያት አልተገለጸም። ጳውሎስና በርናባስ ጉዟቸውን ቀጠሉ፤ ከጴርጌ ተነስተው ወደ ጵስድያዋ አንጾኪያ ሄዱ፤ አንጾኪያ በገላትያ አውራጃ የምትገኝ ከተማ ነች። ጉዞው ቀላል አልነበረም፤ ምክንያቱም የጵስድያዋ አንጾኪያ የምትገኘው ከባሕር ጠለል በላይ 1,100 ሜትር ከፍታ ላይ ነው። ተራሮችን አቋርጠው የሚያልፉት አሳቻ መንገዶች ሽፍቶች የበዙባቸው ነበሩ። ይህ ሁሉ እንዳይበቃ ደግሞ በዚህ ወቅት ጳውሎስ የጤና እክል ሳያጋጥመው አልቀረም።h

  • “በደስታና በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ”
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
    • h ጳውሎስ ለገላትያ ሰዎች የላከውን ደብዳቤ የጻፈው ይህ ከሆነ ከተወሰኑ ዓመታት በኋላ ነበር። ጳውሎስ በደብዳቤው ላይ “ለመጀመሪያ ጊዜ ለእናንተ ምሥራቹን ለመስበክ አጋጣሚ ያገኘሁት በመታመሜ የተነሳ እንደነበር ታውቃላችሁ” በማለት ጽፏል።—ገላ. 4:13

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ