የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ሰኔ ገጽ 6
  • “ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ፊልጵስዩስ 4:6, 7—“ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ”
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው
  • ጭንቀትን መቋቋም የምችለው እንዴት ነው?
    የወጣቶች ጥያቄ
  • የሚያስጨንቃችሁን ነገር ሁሉ በይሖዋ ላይ ጣሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
  • “ከመረዳት ችሎታ ሁሉ በላይ የሆነው የአምላክ ሰላም”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ሰኔ ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ፊልጵስዩስ 1-4

“ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ”

4:6, 7

አንዲት እህት ስትጸልይ ከዚያም ስትረጋጋ
  • ለጭንቀት ፍቱን መድኃኒቱ ጸሎት ነው

  • በእምነት ከጸለይን ይሖዋ “ከመረዳት ችሎታ ሁሉ በላይ” የሆነውን ሰላም ይሰጠናል

  • ያጋጠሙን ችግሮች መፍትሔ ያላቸው ባይመስለንም ይሖዋ እንድንጸና ይረዳናል። እንዲያውም ባልጠበቅነው መንገድ ሊረዳን ይችላል።—1ቆሮ 10:13

በሕይወቴ ውስጥ ምን የሚያስጨንቁ ነገሮች አጋጥመውኛል?

በይሖዋ እንደምታመን ይበልጥ ማሳየት የምችለው እንዴት ነው?

ወጪዎቿን እንዴት እንደምትሸፍን የተጨነቀች አንዲት እህት፤ የታመመ ባለቤቷ አጠገብ ሆና የምትጸልይ በዕድሜ የገፋች እህት፤ አንድ ባልና ሚስት ልጆቻቸው እያዩአቸው ሲጨቃጨቁ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ