የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ቤታችሁ አስተማማኝ የእረፍት ቦታ እንዲሆን አድርጉ
    ንቁ!—2007 | ጥቅምት
    • “ፍቅር የሌላቸው።” መጽሐፍ ቅዱስ ‘የመጨረሻው ዘመን’ ተብሎ በሚጠራው በእኛ ዘመን የሚኖሩ ብዙ ሰዎች የሚያሳዩትን ባሕርይ የሚገልጸው በዚህ መንገድ ነው። (2 ጢሞቴዎስ 3:1, 3, 4) በቤተሰብ ውስጥ እንደ ወረርሽኝ ተዛምቶ የሚገኘው ልጆችን የማስነወር ድርጊት ይህ ትንቢት እውነት ለመሆኑ ጉልህ ማስረጃ ነው። እንዲያውም “ፍቅር የሌላቸው” ተብሎ የተተረጎመው አስቶርጎስ የሚለው የግሪክኛ ቃል በቤተሰብ አባላት በተለይም በወላጆችና በልጆች መካከል ሊኖር የሚገባው ፍቅር መጥፋቱን የሚያመለክት ነው።a ብዙውን ጊዜም ልጆች የሚነወሩት በቤተሰባቸው አባል ወይም በዘመዳቸው ነው።

  • ቤታችሁ አስተማማኝ የእረፍት ቦታ እንዲሆን አድርጉ
    ንቁ!—2007 | ጥቅምት
    • a ይህ ጥንታዊ ግሪክኛ ቃል “ለዘመዶች ወይም ለቤተሰብ ደንታ ቢስ መሆን” የሚል ፍቺ ተሰጥቶታል። በመሆኑም አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ይህን ጥቅስ “ለቤተሰቦቻቸው የተፈጥሮ ፍቅር የሌላቸው” በማለት አስቀምጦታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ