የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መጽሐፍ ቅዱስ በዛሬው ጊዜ ስለሚኖሩ ሰዎች ባሕርይ እና ምግባር ትንቢት ተናግሯል?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
      • ግብዞች። “ለአምላክ ያደሩ መስለው [የሚታዩ]” ሆኖም አምላክን የማያከብሩ ሰዎች ቁጥራቸው እየበዛ ነው። (2 ጢሞቴዎስ 3:5) እነዚህ ሰዎች የአምላክን ፈቃድ ከማድረግ ይልቅ፣ መስማት የሚፈልጉትን የሚነግሯቸውን የሃይማኖት መሪዎች ይከተላሉ።—2 ጢሞቴዎስ 4:3, 4

  • መጽሐፍ ቅዱስ በዛሬው ጊዜ ስለሚኖሩ ሰዎች ባሕርይ እና ምግባር ትንቢት ተናግሯል?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • የሰዎች ባሕርይ እየተበላሸ ሲሄድ እኛ ምን ማድረግ ይኖርብናል?

      የአምላክ ቃል “ከእነዚህ [ሰዎች] ራቅ” ይላል። (2 ጢሞቴዎስ 3:5) እርግጥ ነው፣ ይህ ሲባል ከማኅበረሰቡ ራሳችንን ማግለል ይኖርብናል ማለት አይደለም። ከዚህ ይልቅ ራስ ወዳድ ከሆኑና ፈሪሃ አምላክ ከሌላቸው ሰዎች ጋር የቅርብ ወዳጅነት ላለመመሥረት እንጠነቀቃለን ማለት ነው።—ያዕቆብ 4:4

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ