የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዳን ምንድን ነው?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • የተሳሳተ አመለካከት፦ ቲቶ 2:11 አምላክ ‘ሰዎችን ሁሉ እንደሚያድን’ ስለሚናገር መጽሐፍ ቅዱስ ሁሉም ሰዎች እንደሚድኑ ያስተምራል።—የ1954 ትርጉም

      እውነታው፦ በዚህ ጥቅስ ላይ “ሁሉ” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል “ሁሉም ዓይነት” ተብሎም ሊተረጎም ይችላል።d በመሆኑም ቲቶ 2:11 ላይ ያለው ሐሳብ አምላክ “ከሁሉም ብሔራት፣ ነገዶች፣ ሕዝቦችና ቋንቋዎች የተውጣጡ” ሰዎችን ጨምሮ ሁሉንም ዓይነት ሰዎች ለማዳን ዝግጅት እንዳደረገ የሚጠቁም ነው።—ራእይ 7:9, 10

  • መዳን ምንድን ነው?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • d ቫይንስ ኮምፕሊት ኤክስፖዚተሪ ዲክሽነሪ ኦቭ ኦልድ ኤንድ ኒው ቴስታመንት ወርድስ የሚለውን መጽሐፍ ተመልከት። በማቴዎስ 5:11 ላይ ሰዎች በኢየሱስ ተከታዮች ላይ ‘ክፉውን ሁሉ በውሸት እንደሚያስወሩባቸው’ የሚገልጽ ዘገባ እናገኛለን፤ እዚህ ላይም ቢሆን “ሁሉ” ተብሎ የተተረጎመው ግሪክኛ ቃል “ሁሉንም ዓይነት” የሚለውን ሐሳብ ያስተላልፋል።—ኢንተርናሽናል ስታንዳርድ ቨርዥን

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ