የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ለቲቶና ለፊልሞና እንዲሁም ለዕብራውያን ክርስቲያኖች የተጻፉት ደብዳቤዎች ጎላ ያሉ ነጥቦች
    መጠበቂያ ግንብ—2008 | ጥቅምት 15
    • 15, 16—ጳውሎስ፣ አናሲሞስን ነፃ እንዲለቀው ፊልሞናን ያልጠየቀው ለምን ነበር? ጳውሎስ ‘የእግዚአብሔርን መንግሥት ከመስበክና ስለ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ከማስተማር’ ተልእኮው ውጪ በሌሎች ጉዳዮች ውስጥ መግባት አልፈለገም። በመሆኑም ከባርነት ጋር የተያያዙ ሁኔታዎችን በመሳሰሉ ማኅበራዊ ጉዳዮች ላለመጠላለፍ መርጧል።—ሥራ 28:31

  • ለቲቶና ለፊልሞና እንዲሁም ለዕብራውያን ክርስቲያኖች የተጻፉት ደብዳቤዎች ጎላ ያሉ ነጥቦች
    መጠበቂያ ግንብ—2008 | ጥቅምት 15
    • 15, 16:- በሕይወታችን ውስጥ የሚያጋጥሙን አንዳንድ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ከልክ በላይ እንድንጨነቅ ሊያደርጉን አይገባም። ከአናሲሞስ ጋር በተያያዘ ከተፈጠረው ሁኔታ መመልከት እንደምንችለው ያጋጠሙን ነገሮች የኋላ ኋላ መልካም ውጤት ሊያስገኙ ይችላሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ