የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ ቁጥር 1—ዘፍጥረት
    “ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ” ትክክለኛና ጠቃሚ ናቸው፣ ጥራዝ 5
    • 35 በእርግጥም የዘፍጥረት መጽሐፍ በውስጡ ግሩም የእምነት ምሳሌ የሚሆኑ ሰዎችን ታሪክ ስለያዘ እምነትን በማጎልበት ረገድ ያለው ጠቀሜታ ከፍተኛ ነው። እነዚህ ሰዎች የነበራቸው የተፈተነ እምነት አምላክ ወደ ሠራትና ወደ ፈጠራት ከተማ ማለትም የይሖዋን ታላቅ ስም በመቀደሱ ተግባር ተቀዳሚውን ቦታ በያዘው በተስፋው ዘር አማካኝነት ከረዥም ዘመን ጀምሮ ሲያዘጋጀው ወደቆየው ንጉሣዊ መስተዳድር ለመግባት እንዲጣጣሩ ረድቷቸዋል።—ዕብ. 11:8, 10, 16

  • የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ ቁጥር 58—ዕብራውያን
    “ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ” ትክክለኛና ጠቃሚ ናቸው፣ ጥራዝ 17
    • 26 የዕብራውያን መልእክት በግልጽ እንደሚናገረው አብርሃም የአምላክን መንግሥት ማለትም “መሠረት ያላትን፣ እግዚአብሔር የሠራትንና የፈጠራትን ከተማ ይጠባበቅ ነበር።” ይህች ከተማ “ሰማያዊ አገር” ናት። አብርሃም “በእምነት” የአምላክን መንግሥት አሻግሮ የተመለከተ ሲሆን “የተሻለውን ትንሣኤ” አግኝቶ በረከቶችን ማጨድ ይችል ዘንድ ታላላቅ መሥዋዕቶችን ከፍሏል። የአብርሃም እምነትም ሆነ ጳውሎስ በዕብራውያን ምዕራፍ 11 ላይ የዘረዘራቸው ‘እንደ ደመና በዙሪያችን ያሉ’ ብዙ ታማኝ ምስክሮች ያሳዩት እምነት እንዴት ያለ ግሩም ምሳሌ ይሆነናል! ይህን ዘገባ ስናነብ፣ እነዚህ ንጹሕ አቋም ጠባቂዎች ያላቸው ዓይነት መብትና ተስፋ እኛም በማግኘታችን ልባችን በምስጋናና በደስታ ይሞላል። በመሆኑም “በፊታችን ያለውን ሩጫ በጽናት [እንድንሮጥ]” ተበረታተናል።—11:8, 10, 16, 35፤ 12:1

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ