የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ማንኛውንም ፈተና መቋቋም እንችላለን!
    መጠበቂያ ግንብ—2005 | ሰኔ 15
    • የአምላክ አገልጋዮች “ልዩ ልዩ መከራ” እንደሚደርስባቸው መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ይናገራል። (ያዕቆብ 1:2) እዚህ ላይ “ልዩ ልዩ” (በግሪክኛ ፓይኪሎስ) የሚለውን ቃል ልብ በል። የመጀመሪያው የግሪክኛ ቃል ቀደም ሲል “በርካታ” ወይም “ባለ ብዙ ፈርጅ” የሚል ትርጉም የነበረው ሲሆን “ፈተናዎች ብዙ ገጽታ” ያላቸው መሆኑንም ጎላ አድርጎ ይገልጻል። በቀላል አነጋገር “ብዙ መልክ ያለው” ማለት ነው። በመሆኑም “ልዩ ልዩ መከራ” ሲባል መከራ በተለያየ መልክ እንደሚመጣ ያሳያል። ሆኖም ይሖዋ እያንዳንዱን ፈተና መቋቋም እንድንችል ይደግፈናል። እንዲህ ብለን በእርግጠኝነት መናገር የምንችለው ለምንድን ነው?

  • ማንኛውንም ፈተና መቋቋም እንችላለን!
    መጠበቂያ ግንብ—2005 | ሰኔ 15
    • በእርግጥም የደረሰብን ፈተና ምንም ዓይነት “መልክ” ቢኖረው የአምላክ ጸጋ እንድንቋቋመው ያስችለናል። (ያዕቆብ 1:17) የይሖዋ አገልጋዮች የሚደርሱባቸው ፈተናዎችና አስቸጋሪ ሁኔታዎች የተለያዩ ቢሆኑም አምላክ በወቅቱ የሚሰጣቸው አስፈላጊ የሆነ እርዳታ “ብዙ ገጽታ ያለው የእግዚአብሔር ጥበብ” አንዱ መግለጫ ነው። (ኤፌሶን 3:10) በዚህ አባባል አትስማማም?

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ