የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አምላክ ኃጢአታችንን እንድንናዘዝ ይጠብቅብናል?
    መጠበቂያ ግንብ—2010 | መስከረም 1
    • አሁንም ወደ ያዕቆብ መጽሐፍ ስንመለስ የሚከተሉትን አበረታች ቃላት እናገኛለን፦ “ከእናንተ መካከል [በመንፈሳዊ] የታመመ ሰው አለ? የጉባኤ ሽማግሌዎችን ወደ እሱ ይጥራ፤ እነሱም በይሖዋ ስም ዘይት ቀብተው ይጸልዩለት። በእምነት የቀረበ ጸሎት የታመመውን ሰው ይፈውሰዋል፤ ይሖዋም ያስነሳዋል። በተጨማሪም ኃጢአት ሠርቶ ከሆነ ይቅር ይባልለታል።”—ያዕቆብ 5:14, 15

  • አምላክ ኃጢአታችንን እንድንናዘዝ ይጠብቅብናል?
    መጠበቂያ ግንብ—2010 | መስከረም 1
    • በመጀመሪያ ‘ዘይት መቀባት’ ያስፈልጋቸዋል። ይህ የአምላክ ቃል ያለውን የመፈወስ ኃይል ያመለክታል። ሐዋርያው ጳውሎስ “የአምላክ ቃል ሕያውና ኃይለኛ ነው፤ . . . የልብንም ሐሳብና ዓላማ መረዳት ይችላል” በማለት ጉዳዩን ይበልጥ ግልጽ አድርጎታል። (ዕብራውያን 4:12) ሽማግሌዎች መጽሐፍ ቅዱስን በጥሩ ሁኔታ በመጠቀም በመንፈሳዊ የታመመው ሰው የችግሩን መንስኤ እንዲያስተውልና በአምላክ ፊት ያለውን አቋም ለማስተካከል አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎችን እንዲወስድ ሊረዱት ይችላሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ