የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የሐሰት ሃይማኖቶች የአምላክን ስም ያሰደቡት እንዴት ነው?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • የሐሰት ሃይማኖቶች “የአምላክን እውነት በሐሰት ለውጠዋል።” (ሮም 1:25) ለምሳሌ ያህል፣ ብዙ ሃይማኖቶች የአምላክ ስም ማን እንደሆነ ለተከታዮቻቸው አያስተምሩም። መጽሐፍ ቅዱስ ግን የአምላክን ስም መጠቀም አስፈላጊ እንደሆነ ይገልጻል። (ሮም 10:13, 14) አንዳንድ የሃይማኖት መሪዎች አንድ መጥፎ ነገር ሲከሰት አምላክ ያመጣው እንደሆነ ይናገራሉ። ሆኖም ይህ ውሸት ነው። አምላክ በምንም ዓይነት መጥፎ የሆነ ነገር አያደርግም። (ያዕቆብ 1:13⁠ን አንብብ።) የሚያሳዝነው፣ የሐሰት ሃይማኖቶች የሚያስተምሩት ውሸት ሰዎች ከአምላክ እንዲርቁ አድርጓል።

  • ሰዎች ችግርና መከራ የሚደርስባቸው ለምንድን ነው?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • 4. ለሚደርስብን መከራ ተጠያቂው ማን ነው?

      ብዙ ሰዎች መላውን ዓለም የሚገዛው አምላክ እንደሆነ ይሰማቸዋል። ይህ እውነት ነው? ቪዲዮውን ተመልከቱ።

      ቪዲዮ፦ ዓለምን የሚገዛው ማን ነው? (1:24)

      ያዕቆብ 1:13⁠ን እና 1 ዮሐንስ 5:19⁠ን አንብቡ፤ ከዚያም በሚከተለው ጥያቄ ላይ ተወያዩ፦

      • ለሚደርስብን ችግርና መከራ ተጠያቂው አምላክ ነው?

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ