-
“ጠላቶቻችሁን ውደዱ” ሲባል ምን ማለት ነው?የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
-
-
“የሚረግሟችሁን መርቁ።” (ሉቃስ 6:28) ጠላቶቻችን ክፉ ቃል ቢናገሩንም እነሱን በደግነትና በአሳቢነት በማነጋገር ‘የሚረግሙንን መመረቅ’ እንችላለን። መጽሐፍ ቅዱስ “ስድብን በስድብ አትመልሱ። ከዚህ ይልቅ ባርኩ” ይላል። (1 ጴጥሮስ 3:9) ይህ ምክር የጥላቻን ሰንሰለት ለመበጠስ ይረዳናል።
-