የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ተፈጥሮ አደጋዎች ምን ይላል?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • 1 ጴጥሮስ 5:6, 7፦ “ከኃይለኛው የአምላክ እጅ በታች ራሳችሁን ዝቅ አድርጉ፤ የሚያስጨንቃችሁንም ነገር ሁሉ በእሱ ላይ ጣሉ፤ ምክንያቱም እሱ ስለ እናንተ ያስባል።”

      ምን ማለት ነው? አምላክ ከልብ ስለሚያስብልን መከራ ሲያጋጥመን ወደ እሱ እንድንጸልይ ይፈልጋል።

  • ራሴን የማጥፋት ሐሳብ ሲመጣብኝ መጽሐፍ ቅዱስ ሊረዳኝ ይችላል?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
      • መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል? “የሚያስጨንቃችሁንም ነገር ሁሉ [በአምላክ] ላይ ጣሉ፤ ምክንያቱም እሱ ስለ እናንተ ያስባል።”—1 ጴጥሮስ 5:7

        የጥቅሱ ትርጉም፦ አምላክ ያስጨነቀህን ማንኛውንም ነገር ምንም ሳትሸሽግ በግልጽ እንድትነግረው ግብዣ አቅርቦልሃል።

        አምላክ ውስጣዊ ሰላም እንድታገኝና ሁኔታህን መቋቋም የምትችልበት አቅም እንዲኖርህ ሊረዳህ ይችላል። (ፊልጵስዩስ 4:6, 7, 13) በዚህ መንገድ፣ በቅን ልቦና ተነሳስተው የእሱን እርዳታ የሚጠይቁ ሰዎችን ይደግፋቸዋል።—መዝሙር 55:22

        ራሱን ከማጥፋት ሐሳብ ጋር እየታገለ ያለ አንድ ሰው መናፈሻ ውስጥ ተቀምጦ መጽሐፍ ቅዱስ እያነበበ ሲያሰላስል
አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ