የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2003 | ታኅሣሥ 15
    • ክፉዎቹ መላእክት ከሰማይ ከመባረራቸውም በፊት ከአምላክ ቤተሰብ ተገልለውና እገዳ ተጥሎባቸው እንደነበረ ልብ ሊባል ይገባዋል። ለምሳሌ ያህል ይሁዳ 6 እነዚህ ክፉ መላእክት በመጀመሪያው መቶ ዘመን እንኳን “በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ታላቁ ቀን ፍርድ ድረስ” እየተጠበቁ እንደነበረ ይናገራል። በተመሳሳይም 2 ጴጥሮስ 2:4 “እግዚአብሔር ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት ሳይራራላቸው ወደ ገሃነም ጥሎ በጨለማ ጕድጓድ ለፍርድ ሊጠበቁ አሳልፎ” እንደሰጣቸው ይናገራል።b

  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2003 | ታኅሣሥ 15
    • b ሐዋርያው ጴጥሮስ ይህን ሲል በመንፈሳዊ መገለልን “በወኅኒ” ከመታሰር ጋር ማወዳደሩ ነበር እንጂ ወደፊት አጋንንት ለአንድ ሺህ ዓመታት ስለሚታሰሩበት ስለ ‘ጥልቁ’ እየተናገረ አልነበረም።​—⁠1 ጴጥሮስ 3:19, 20፤ ሉቃስ 8:30, 31፤ ራእይ 20:1-3

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ