የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2015 | ግንቦት 15
    • ይሁን እንጂ በራእይ 20:8 ላይ የተጠቀሰው ‘ጎግና ማጎግ’ ማንን ያመለክታል? በ1,000 ዓመቱ ፍጻሜ ላይ በሚኖረው የመጨረሻ ፈተና ወቅት በይሖዋ ላይ የሚያምፁት ሰዎች፣ በታላቁ መከራ መጨረሻ ላይ በአምላክ ሕዝቦች ላይ ጥቃት የሚሰነዝሩትና ‘የማጎጉ ጎግ’ የተባሉት ብሔራት የሚያሳዩት ዓይነት የነፍሰ ገዳይነት መንፈስ ያንጸባርቃሉ። የሁለቱም ቡድኖች የመጨረሻ ዕጣ ተመሳሳይ ይኸውም ዘላለማዊ ጥፋት ነው! (ራእይ 19:20, 21፤ 20:9) እንግዲያው በሺህ ዓመቱ ፍጻሜ ላይ የሚያምፁ ሁሉ ‘ጎግና ማጎግ’ ተብለው መጠራታቸው ተገቢ ይመስላል።

      የማጎጉ ጎግ በ1,000 ዓመቱ መጨረሻ ላይ የሚሰነዝረውን ጥቃት የሚያሳይ የጊዜ ሰሌዳ
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2015 | ግንቦት 15
አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ